Jump to content

ታቦት

ከውክፔዲያ

ታቦት ማለት አደረ ከሚለው የግእዝ ቃል የወጣ ነው። ታቦት ማደርነቱ ለፀላት ኪዳኑ ማደርና የእግዚአብሔርም መግለጫ ነው። ስለዚህ ያሉትን መፀሀፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶች እንያ እግዚብሔር ሙሴን ወደ እኔ ወደተራራው ውጣ በዚያም ሁን እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የፃፍኩትን ህግና ትእዛዝ የዲንጋይም ፀላት እሰጥሀለሁ አለው።

: